መልስ - ሌላ ሰው አዲስ ልብስ ለብሶ ካየሀው እንዲህ በማለት ዱዓእ ታደርግለታለህ፡- "ቱብላ ወ ዩኽሊፉል-ላሁ ተዓላ።" (ትርጉሙም፡ ልብሱ አልቆ አላህ ይተካልህ።) አቡ ዳውድ ዘግበውታል።